በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 8 ላይየተደረገየጥልቀት ምልከታና ውይይት ( ክፍል 4) John Chapter 8 Discussion Part 4
Stream the sermon
በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 8 ላይየተደረገየጥልቀት ምልከታና ውይይት ( ክፍል 4) John Chapter 8 Discussion Part 4
ወደ ኤፌሶን ሰዎች 3:14–21 (አማ54) ስለዚህ ምክንያት በሰማይና በምድር ያለ አባትነት ሁሉ ከሚሰየምበት ከአብ ፊት እንበረከካለሁ፤ እንደ ክብሩ ባለ ጠግነት መጠን በመንፈሱ በውስጥ ሰውነታችሁ በኃይል እንድትጠነክሩ፥ ክርስቶስም በልባችሁ በእምነት እንዲኖር፥ የእናንተ ሥርና መሠረት በፍቅር እንዲጸና፥ ከቅዱሳን ሁሉ ጋር ስፋቱንና ርዝመቱን ከፍታውንም ጥልቅነቱንም ምን ያህል መሆኑን ለማስተዋል፥ ከመታወቅም የሚያልፈውን የክርስቶስን ፍቅር...
Meskelun Menor by Mamusha Fenta on 1 Corinthians – Chapter 10 – Part 2 “መስቀሉን መኖር” 1ኛ ቆሮንቶስ : ምዕራፍ 10 – ክፍል 2 በማሙሻ ፈንታ
...ማቴዎስ ወንጌል 14:13-21(አማ54) ኢየሱስም በሰማ ጊዜ ከዚያ ብቻውን ወደ ምድረ በዳ በታንኳ ፈቀቅ አለ፤ ሕዝቡም ሰምተው ከከተማዎቹ በእግር ተከተሉት።ወጥቶም ብዙ ሕዝብ አየና አዘነላቸው ድውዮቻቸውንም ፈወሰ።በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀርበው። ቦታው ምድረ በዳ ነው አሁንም ሰዓቱ አልፎአል፤ ወደ መንደሮች ሄደው ለራሳቸው ምግብ እንዲገዙ ሕዝቡን አሰናብት አሉት።ኢየሱስም። እናንተ የሚበሉትን ስጡአቸው...
Pickup location: Lighthouse Cafe, ACLA Church, Addis Ababa, Ethiopia