Hiwot Tegelete” John Chapter 18 Part 4 by Mamusha Fenta
Stream the sermon
Hiwot Tegelete” John Chapter 18 Part 4 by Mamusha Fenta
ማቴ 10: 16-25 (አማ54) እነሆ፥ እኔ እንደ በጎች በተኵላዎች መካከል እልካችኋለሁ፤ ስለዚህ እንደ እባብ ልባሞች እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ። ነገር ግን ወደ ሸንጎ አሳልፈው ይሰጡአችኋል፥ በምኩራቦቻቸውም ይገርፉአችኋልና ከሰዎች ተጠበቁ፤ ለእነርሱና ለአሕዛብም ምስክር እንዲሆን፥ ስለ እኔ ወደ ገዥዎች ወደ ነገሥታትም ትወሰዳላችሁ። አሳልፈውም ሲሰጡአችሁ፥ የምትናገሩት በዚያች ሰዓት ይሰጣችኋልና እንዴት ወይስ ምን እንድትናገሩ...
The Supremacy Of Christ (colossians) Part 19 by Mamusha Fenta
...ማቴዎስ 9:35-38 እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት፡ አላቸው። በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን፡— መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት፡ አላቸው። Matthew 9:35-38 (ESV) And Jesus went throughout all the cities and villages, teaching in their synagogues and proclaiming the gospel...
Pickup location: Lighthouse Cafe, ACLA Church, Addis Ababa, Ethiopia