መንፈስ ቅዱስ በአማኞች ህይወት

ጰራቅሊጦስ 2016 ቀን 2

Robel Tefera

መንፈስ ቅዱስ በአማኞች ህይወት

ጰራቅሊጦስ 2016 ቀን 2

Robel Tefera

“Parakletos” is a Greek term often translated as “advocate,” “comforter,” “counselor,” or “helper.” In Christian theology, it is used primarily in the New Testament to describe the Holy Spirit. The word appears in the Gospel of John, where Jesus promises His disciples that the Father will send the Parakletos after His departure. The Holy Spirit, as the Parakletos, is understood to guide, support, and empower believers, offering comfort in times of trouble and interceding on their behalf.

Share:

Recommended...

ኤፌሶን ትምህርት 22

ወደ ኤፌሶን ሰዎች 4:1–13 (አማ54) እንግዲህ በጌታ እስር የሆንሁ እኔ በተጠራችሁበት መጠራታችሁ እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እለምናችኋለሁ፤ በትሕትና ሁሉና በየዋህነት በትዕግሥትም፤ እርስ በርሳችሁ በፍቅር ታገሡ፤ በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ። አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ፤ በመጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደ ተጠራችሁ ነውና። አንድ ጌታ፥ አንድ ሃይማኖት፥ አንዲት ጥምቀት፥ አንድ አምላክና አባትም...

Mamusha Fenta

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 117

በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ከእነርሱ ጋር ጌቴሴማኒ ወደምትባል ስፍራ መጣ ደቀ መዛሙርቱንም። ወዲያ ሄጄ ስጸልይ ሳለ በዚህ ተቀመጡ አላቸው። ጴጥሮስንም ሁለቱንም የዘብዴዎስን ልጆች ወስዶ ሊያዝን ሊተክዝም ጀመር። ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዘነች፤ በዚህ ቆዩ ከእኔም ጋር ትጉ አላቸው። ጥቂትም ወደ ፊት እልፍ ብሎ በፊቱ ወደቀና ሲጸልይ። አባቴ፥ ቢቻልስ፥ ይህች ጽዋ...

Mamusha Fenta

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 86

የማቴዎስ ወንጌል 19:16-22 (አማ54) እነሆም፥ አንድ ሰው ቀርቦ። መምህር ሆይ፥ የዘላለምን ሕይወት እንዳገኝ ምን መልካም ነገር ላድርግ? አለው። እርሱም። ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው፤ ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ አለው። እርሱም። የትኞችን? አለው። ኢየሱስም። አትግደል፥ አታመንዝር፥ አትስረቅ፥ በሐሰት አትመስክር፥ አባትህንና እናትህን አክብር፥ ባልንጀራህንም እንደ...

Aberham Teklemariam

Order Spiritual Maturity | A Book by Mamusha Fenta


Pickup location: Lighthouse Cafe, ACLA Church, Addis Ababa, Ethiopia

Filter by Preacher

Filter by Topic

Filter by Scripture

Filter by Resource Type

Resource Type

Filter by Series

Series