መንፈሳዊ ውጊያ (9)

ኤፌሶን ትምህርት 57

Aberham Teklemariam

Stream the sermon 

መንፈሳዊ ውጊያ (9)

ኤፌሶን ትምህርት 57

Aberham Teklemariam

ወደ ኤፌሶን ሰዎች 6:18–24 (አማ54)

በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ፤ ደግሞ የወንጌልን ምሥጢር በግልጥ እንዳስታውቅ አፌን በመክፈት ቃል ይሰጠኝ ዘንድ ስለ እኔ ለምኑ፤ ስለ ወንጌልም በሰንሰለት መልእክተኛ የሆንሁ፥ መናገር እንደሚገባኝ ስለ እርሱ በግልጥ እናገር ዘንድ ለምኑ። ነገር ግን እናንተ ደግሞ እንዴት እንዳለሁ ኑሮዬን እንድታውቁ የተወደደ ወንድምና በጌታ የታመነ አገልጋይ ቲኪቆስ ሁሉን ያስታውቃችኋል፤ ወሬአችንን እንድታውቁና ልባችሁን እንዲያጽናና ወደ እናንተ የምልከው ስለዚህ ምክንያት ነው። ከእግዚአብሔር አብ ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ፍቅር ከእምነት ጋር ለወንድሞች ይሁን። ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ባለመጥፋት ከሚወዱ ሁሉ ጋር ጸጋ ይሁን፤ አሜን።

Ephesians 6:18–24 (ESV)

… praying at all times in the Spirit, with all prayer and supplication. To that end, keep alert with all perseverance, making supplication for all the saints, and also for me, that words may be given to me in opening my mouth boldly to proclaim the mystery of the gospel, for which I am an ambassador in chains, that I may declare it boldly, as I ought to speak. So that you also may know how I am and what I am doing, Tychicus the beloved brother and faithful minister in the Lord will tell you everything. I have sent him to you for this very purpose, that you may know how we are, and that he may encourage your hearts. Peace be to the brothers, and love with faith, from God the Father and the Lord Jesus Christ. Grace be with all who love our Lord Jesus Christ with love incorruptible.

Share:

Recommended...

የቆላስይስ ትምህርት 16

The Supremacy of Christ colossians Part 15 by Mamusha Fenta

...
Mamusha Fenta

እነሆ እምነታችን ትምህርት 2 ክፍል 1

እግዚአብሔርን ማወቅ (Knowing God) ይህ ትምህርት በስነ መለኮት አስተምህሮ Theology Proper ይባላል። ሌሎቹም ቲዎሎጂ ናቸው ይሔኛው ግን ዋና/ማዕከላዊ ነው። ምክንያቱም ሌሎቹን ቲዎሎጂ ብናጠና እግዚአብሔርን ለማወቅ ነው። እግዚአብሔርን ማወቅ የሰው ማዕከል ነው። 📍መግቢያ📖 ት.ሆሴዕ 6:3-6 📍 እግዚአብሔርን የማወቅ አስፈላጊነትእግዚአብሔርን ማወቅ ዋና ነገር ነው፣ የሰው ልጅ የመኖር ዋና አላማ እግዚአብሔርን ማወቅ ነው።...

Mamusha Fenta

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 121

ኢየሱስም በገዢው ፊት ቆመ፤ ገዢውም። የአይሁድ ንጉሥ አንተ ነህን? ብሎ ጠየቀው፤ ኢየሱስም። አንተ አልህ አለው። የካህናት አለቆችም ሽማግሎችም ሲከሱት ምንም አልመለሰም። በዚያን ጊዜ ጲላጦስ። ስንት ያህል እንዲመሰክሩብህ አትሰማምን? አለው። ገዢውም እጅግ እስኪደነቅ ድረስ አንዲት ቃል ስንኳ አልመለሰለትም። በዚያም በዓል ሕዝቡ የወደዱትን አንድ እስረኛ ሊፈታላቸው ለገዢው ልማድ ነበረው። በዚያን ጊዜም በርባን...

Nigussie Bulcha

Order Spiritual Maturity | A Book by Mamusha Fenta


Pickup location: Lighthouse Cafe, ACLA Church, Addis Ababa, Ethiopia

Filter by Preacher

Filter by Topic

Filter by Scripture

Filter by Resource Type

Resource Type

Filter by Series

Series