Resources

The Unwasted Life

እነሆ እምነታችን| ትምህርት 1 ክፍል 3 | የቅዱሳት መጻሕፍት ቀኖና | በማሙሻ ፈንታ | Behold Our Faith | Doctrine of Scriptures: The Kanon of Scriptures | By Mamusha Fenta

የቅዱሳት መጻሕፍት ቀኖና (The Kanon of Scriptures) እስካሁን ባለፉት ክፍሎች እንደተማርነው መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ቃል ነው፤ ከስህተት የጸዳ ነው፤ የበላያችን ነው ብለናል። ዛሬ ደግሞ የምናነሳው

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 113 | ፍርድ: በበጎችና ፍየሎች ላይ | በማሙሻ ፈንታ | Matthew Teaching 113 | By Mamusha Fenta

የሰው ልጅ በክብሩ በሚመጣበት ጊዜ ከእርሱም ጋር ቅዱሳን መላእክቱ ሁሉ፥ በዚያን ጊዜ በክብሩ ዙፋን ይቀመጣል፤ አሕዛብም ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ፤ እረኛም በጎቹን ከፍየሎች እንደሚለይ እርስ በርሳቸው

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 89 | በላጭነት ወይስ ሎሌነት | በጋሽ ንጉሤ ቡልቻ | Matthew Teaching 89 | By Gash Niguse Bulcha

የማቴዎስ ወንጌል 20:17-28 (አማ54) ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ሊወጣ ሳለ፥ በመንገድ አሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርት ብቻቸውን ወደ እርሱ አቅርቦ። እነሆ፥ ወደ ኢየሩሳሌም እንወጣለን፥ የሰው ልጅም ለካህናት

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 86 | የዘላለም ሕይወት መንገድ | በአብርሃም ተ/ ማርያም | Matthew Teaching 86 | By Abraham T/Mariyam

የማቴዎስ ወንጌል 19:16-22 (አማ54) እነሆም፥ አንድ ሰው ቀርቦ። መምህር ሆይ፥ የዘላለምን ሕይወት እንዳገኝ ምን መልካም ነገር ላድርግ? አለው። እርሱም። ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 64 | የሰናፍጯ እና እርሾ ምሳሌ | Matthew Teaching 64 | By Abraham T/Mariyam

ማቴዎስ ወንጌል 13:31-33(አማ54) ሌላ ምሳሌ አቀረበላቸው እንዲህም አለ። መንግሥተ ሰማያት ሰው ወስዶ በእርሻው የዘራትን የሰናፍጭ ቅንጣት ትመስላለች፤እርስዋም ከዘር ሁሉ ታንሳለች፥ በአደገች ጊዜ ግን፥ ከአታክልቶች ትበልጣለች

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 61| የመንግሥቱ ምሥጢራት | Matthew Teaching 61 | By Mamusha Fenta

ማቴዎስ 13: 10-17(አማ 54) ደቀ መዛሙርቱም ቀርበው። ስለ ምን በምሳሌ ትነግራቸዋለህ? አሉት።እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸው። ለእናንተ የመንግሥተ ሰማያትን ምሥጢር ማወቅ ተሰጥቶአችኋል፥ለእነርሱ ግን አልተሰጣቸውም።ላለው ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤

Order Spiritual Maturity | A Book by Mamusha Fenta


Pickup location: Lighthouse Cafe, ACLA Church, Addis Ababa, Ethiopia

Filter by Preacher

Filter by Topic

Filter by Scripture

Filter by Resource Type

Resource Type

Filter by Series

Series