Hiwot Tegelete” John Chapter 18 Part 3 by Mamusha Fenta
Stream the sermon
Hiwot Tegelete” John Chapter 18 Part 3 by Mamusha Fenta
Meskelun Menor by Mamusha Fenta on 1 Corinthians – Chapter 11 – Part 3 “መስቀሉን መኖር” 1ኛ ቆሮንቶስ : ምዕራፍ 11 – ክፍል 3 በማሙሻ ፈንታ
...የቅዱሳት መጻሕፍት ቀኖና (The Kanon of Scriptures) እስካሁን ባለፉት ክፍሎች እንደተማርነው መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ቃል ነው፤ ከስህተት የጸዳ ነው፤ የበላያችን ነው ብለናል። ዛሬ ደግሞ የምናነሳው ጥያቄ የትኞቹ መጻሕፍት ናቸው እንደዚህ? በእግዚአብሔር ስም የተጻፈ መጽሐፍ ሁሉ እንደዚህ ነው ወይ? ብዙ መጻሕፍት ስለተጻፉ፥ ስለሚጻፉም ስለየትኞቹ መጻሕፍት ነው የምናወራው? በእግዚአብሔር ስም ስለተጻፉት መጻህፍት...
የማቴዎስ ወንጌል 20:17-28 (አማ54) ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ሊወጣ ሳለ፥ በመንገድ አሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርት ብቻቸውን ወደ እርሱ አቅርቦ። እነሆ፥ ወደ ኢየሩሳሌም እንወጣለን፥ የሰው ልጅም ለካህናት አለቆችና ለጻፎች ይሰጣል፤ የሞት ፍርድም ይፈርዱበታል፥ሊዘባበቱበትም ሊገርፉትም ሊሰቅሉትም ለአሕዛብ አሳልፈው ይሰጡታል፥ በሦስተኛውም ቀን ይነሣል አላቸው። በዚያን ጊዜ የዘብዴዎስ ልጆች እናት ከልጆችዋ ጋር እየሰገደችና አንድ ነገር...
Pickup location: Lighthouse Cafe, ACLA Church, Addis Ababa, Ethiopia