The Supremacy of Christ colossians Part 12 by Mamusha Fenta
Stream the sermon
The Supremacy of Christ colossians Part 12 by Mamusha Fenta
የማቴዎስ ወንጌል 21:1-11 (አማ54) ወደ ኢየሩሳሌምም ቀርበው ወደ ደብረ ዘይት ወደ ቤተ ፋጌ ሲደርሱ፥ ያንጊዜ ኢየሱስ ከደቀ መዛሙርቱ ሁለት ላከ፥ እንዲህም አላቸው። በፊታችሁ ወዳለችው መንደር ሂዱ፥ በዚያን ጊዜም የታሰረችን አህያ ውርንጫም ከእርስዋ ጋር ታገኛላችሁ፤ ፈትታችሁ አምጡልኝ።ማንም አንዳች ቢላችሁ። ለጌታ ያስፈልጉታል በሉ፤ ወዲያውም ይሰዳቸዋል። ለጽዮን ልጅ። እነሆ፥ ንጉሥሽ የዋህ ሆኖ በአህያ...
“Hiwot Tegelete” Gospel of John Chapter 1: Part 4 by Mamusha Fenta
...ወሳኙ መገለጥ በዚህ ትምህርት ሰውነቱንና አምላክነቱን ሁለቱን እንዴት አጣምሮ እንደያዘ ስራውንም እንመለከታለን። የክርስቶስ መገለጥ ወሳኝ መገለጥ ነው። 1) የኢየሱስ ማእከላዊነት (THE CENTRALITY OF CHRIST) 📌 ለምን ትኩረት በኢየሱስ ላይ ብቻ? 1) ኢየሱስ ክርስቶስ የወንጌል ማዕከል ስለሆነ 2) እግዚአብሔርን ማወቂያ ብቸኛ መንገድ እሱ ስለሆነ 3) የእግዚአብሔር ኃይል/ሥራ መገለጫው መንገድ እሱ ስለሆነ
...Pickup location: Lighthouse Cafe, ACLA Church, Addis Ababa, Ethiopia