የዳዊት ልጅ…የዳዊት ጌታ

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 100

Mamusha Fenta

Stream the sermon 

የዳዊት ልጅ…የዳዊት ጌታ

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 100

Mamusha Fenta

የማቴዎስ ወንጌል 22:41-46 (አማ54)

ፈሪሳውያንም ተሰብስበው ሳሉ፥ ኢየሱስ ስለ ክርስቶስ ምን ይመስላችኋል? የማንስ ልጅ ነው? ብሎ ጠየቃቸው። የዳዊት ልጅ ነው አሉት። እርሱም። እንኪያስ ዳዊት። ጌታ ጌታዬን። ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው ሲል እንዴት በመንፈስ ጌታ ብሎ ይጠራዋል? ዳዊትስ ጌታ ብሎ ከጠራው፥ እንዴት ልጁ ይሆናል? አላቸው። አንድም ቃል ስንኳ ይመልስለት ዘንድ የተቻለው የለም፥ ከዚያ ቀንም ጀምሮ ወደ ፊት ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም።

Matthew 22:41-46 (ESV)

Now while the Pharisees were gathered together, Jesus asked them a question, saying, “What do you think about the Christ? Whose son is he?” They said to him, “The son of David.” He said to them, “How is it then that David, in the Spirit, calls him Lord, saying,

“‘The Lord said to my Lord,
“Sit at my right hand,
until I put your enemies under your feet”’?

If then David calls him Lord, how is he his son?” And no one was able to answer him a word, nor from that day did anyone dare to ask him any more questions.

Share:

Recommended...

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 43

የማቴዎስ ወንጌል 9:1-8 (አማ54)በታንኳም ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ።እነሆም፥ በአልጋ የተኛ ሽባ ወደ እርሱ አመጡ። ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን፡— አንተ ልጅ፥ አይዞህ፥ ኃጢአትህ ተሰረየችልህ፡ አለው። እነሆም፥ ከጻፎቹ አንዳንዱ በልባቸው፡— ይህስ ይሳደባል፡ አሉ። ኢየሱስም አሳባቸውን አውቆ እንዲህ አለ፡— ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ? ኃጢአትህ ተሰረየችልህ ከማለት ወይስ፡— ተነሣና ሂድ፡ ከማለት...

Aberham Teklemariam

ኤፌሶን ትምህርት 43

ወደ ኤፌሶን ሰዎች 5:25-33 (አማ54) ባሎች ሆይ፥ ክርስቶስ ደግሞ ቤተ ክርስቲያንን እንደ ወደዳት ሚስቶቻችሁን ውደዱ፤ በውኃ መታጠብና ከቃሉ ጋር አንጽቶ እንዲቀድሳት ስለ እርስዋ ራሱን አሳልፎ ሰጠ፤ እድፈት ወይም የፊት መጨማደድ ወይም እንዲህ ያለ ነገር ሳይሆንባት ቅድስትና ያለ ነውር ትሆን ዘንድ ክብርት የሆነችን ቤተ ክርስቲያን ለራሱ እንዲያቀርብ ፈለገ። እንዲሁም ባሎች ደግሞ...

Mamusha Fenta

የዮሐንስ ወንጌል ትምህርት 11

“Hiwot Tegelete” John Chapter 3: Part 1 by Mamusha Fenta

...
Mamusha Fenta

Order Spiritual Maturity | A Book by Mamusha Fenta


Pickup location: Lighthouse Cafe, ACLA Church, Addis Ababa, Ethiopia

Filter by Preacher

Filter by Topic

Filter by Scripture

Filter by Resource Type

Resource Type

Filter by Series

Series