Resources

The Book of Matthew

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 46 | ኃይለ መለኮት እና እምነት | በጋሽ ንጉሴ ቡልቻ | Matthew Teaching 46 | By Gash Nigussie Bulcha

የማቴዎስ ወንጌል 9:18-34 (አማ 54) ይህንም ሲነግራቸው፥ አንድ መኰንን መጥቶ፡— ልጄ አሁን ሞተች፤ ነገር ግን መጥተህ እጅህን ጫንባት፥ በሕይወትም ትኖራለች፡ እያለ ሰገደለት።ኢየሱስም ተነሥቶ ከደቀ መዛሙርቱ

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 45 | አዲሱን የወይን ጠጅ በአዲሱ አቁማዳ |በአብርሃም ተ/ማርያም|Matthew Teaching 45 |By Abraham T/mariam

ማቴዎስ 9:14-17(አማ 54) በዚያን ጊዜ የዮሐንስ ደቀ መዛሙርት ወደ እርሱ ቀርበው፡— እኛና ፈሪሳውያን፥ ብዙ ጊዜ የምንጦመው፥ ደቀ መዛሙርትህ ግን የማይጦሙት ስለ ምንድር ነው? አሉት። ኢየሱስም

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 44 | ኢየሱስ የኃጢአተኞች ወዳጅ | በአብርሃም ተ/ማርያም Matthew Teaching 44 | Abraham T/mariam

ማቴዎስ 9:9-13 (አማ 54)ኢየሱስም ከዚያ አልፎ በመቅረጫው ተቀምጦ የነበረ ማቴዎስ የሚባል አንድ ሰው አየና፡— ተከተለኝ፡ አለው። ተነሥቶም ተከተለው። በቤቱም በማዕድ ተቀምጦ ሳለ፥ እነሆ፥ ብዙ ቀራጮችና

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 43 |ሥልጣን በኃጢአት ላይ | በአብርሃም ተ/ማርያም | Matthew Teaching 43 Abraham T/mariam

የማቴዎስ ወንጌል 9:1-8 (አማ54)በታንኳም ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ።እነሆም፥ በአልጋ የተኛ ሽባ ወደ እርሱ አመጡ። ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን፡— አንተ ልጅ፥ አይዞህ፥ ኃጢአትህ ተሰረየችልህ፡

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 39 | የንጉሡ ሥልጣን | በማሙሻ ፈንታ | Matthew Teaching 39 | By Mamusha Fenta

ማቴ 8፡1-17 (አማ54)ከተራራም በወረደ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት። እነሆም፥ ለምጻም ቀርቦ። ጌታ ሆይ፥ ብትወድስ ልታነጻኝ ትችላለህ እያለ ሰገደለት። እጁንም ዘርግቶ ዳሰሰውና። እወዳለሁ፥ ንጻ አለው። ወዲያውም ለምጹ

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 36 | ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ | በማሙሻ ፈንታ | Matthew Teaching 36 | By Mamusha Fenta

ማቴ 7:15-20 (አማ54)የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡባችሁ በውሥጣቸው ግን ነጣቂዎች ተኵላዎች ከሆኑ ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ። ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ። ከእሾህ ወይን ከኩርንችትስ በለስ ይለቀማልን? እንዲሁ መልካም ዛፍ ሁሉ

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 34 | ለምኑ፤ ፈልጉ፣ አንኳኩ | በጋሽ ንጉሴ ቡልቻ |Matthew Teaching 34 |Gashe Negussie Bulcha

ማቴ 7:7-12 ለምኑ፥ ይሰጣችሁማል፤ ፈልጉ፥ ታገኙማላችሁ፤ መዝጊያን አንኳኩ፥ ይከፈትላችሁማል። የሚለምነው ሁሉ ይቀበላልና፥ የሚፈልገውም ያገኛል፥ መዝጊያንም ለሚያንኳኳ ይከፈትለታል። ወይስ ከእናንተ፥ ልጁ እንጀራ ቢለምነው፥ ድንጋይን የሚሰጠው ከእናንተ

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 33 | አትፍረዱ… | በጋሽ ንጉሴ ቡልቻ | Matthew Teaching 33 | Gashe Negussie Bulcha

ማቴ 7:1-6 (አማ54) እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ፤ በምትፈርዱበት ፍርድ ይፈረድባችኋልና፥ በምትሰፍሩበትም መስፈሪያ ይሰፈርባችኋል። በወንድምህም ዓይን ያለውን ጉድፍ ስለምን ታያለህ፥ በዓይንህ ግን ያለውን ምሰሶ ስለ ምን አትመለከትም? ወይም

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 32 | ለምን አንጨነቅ? | በማሙሻ ፈንታ | Matthew Teaching By Mamusha Fenta

ማቴዎስ 6:25-34 (አማ54) ስለዚህ እላችኋለሁ፥ ስለ ነፍሳችሁ በምትበሉትና በምትጠጡት፥ ወይም ስለ ሰውነታችሁ በምትለብሱት አትጨነቁ፤ ነፍስ ከመብል ሰውነትም ከልብስ አይበልጥምን? ወደ ሰማይ ወፎች ተመልከቱ፤ አይዘሩም አያጭዱምም

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 31 | ሃብተ ሰማይ | በአብርሃም ተ/ማርያም | Matthew Teaching 31 | By Abraham T/mariyam

ማቴዎስ 6:19-24 (አማ54) ብልና ዝገት በሚያጠፉት ሌቦችም ቆፍረው በሚሠርቁት ዘንድ ለእናንተ በምድር ላይ መዝገብ አትሰብስቡ፤ ነገር ግን ብልም ዝገትም በማያጠፉት ሌቦችም ቆፍረው በማይሠርቁት ዘንድ ለእናንተ

Order Spiritual Maturity | A Book by Mamusha Fenta


Pickup location: Lighthouse Cafe, ACLA Church, Addis Ababa, Ethiopia

Filter by Preacher

Filter by Topic

Filter by Scripture

Filter by Resource Type

Resource Type

Filter by Series

Series