Resources

The Bible

እነሆ እምነታችን | ትምህርተ መንፈስ ቅዱስ | የጸጋ ስጦታዎች (ክፍል 2) | በማሙሻ ፈንታ | Behold Our Faith | Doctrine of Holy Spirit | Gifts of the Holy Spirit (Part 1) | By Mamusha Fenta

ትምህርተ መንፈስ ቅዱስ የጸጋ ስጦታዎች (ክፍል 2) 📌 በዚህ ትምህርት የጸጋ ስጦታዎችን በ2 እንከፍላቸዋለን 📌 በዚህ ሳምንት የመጀመሪያውን እንመልከት 📌 አቅላይነት እና አጥላይነት ● አቅላይ

እነሆ እምነታችን | ትምህርተ መንፈስ ቅዱስ | የጸጋ ስጦታዎች (ክፍል 1) | በማሙሻ ፈንታ | Behold Our Faith | Doctrine of Holy Spirit | Gifts of the Holy Spirit (Part 1) | By Mamusha Fenta

ትምህርተ መንፈስ ቅዱስ የጸጋ ስጦታዎች (ክፍል 1) ይህ ትምህርት እስካሁን ከተማርናቸው ትምህርቶች ለየት የሚያደርገው፥ እስካሁን ያየነው በእያንዳንዳችን የግል ሕይወት ውስጥ የግለሰቡን ማንነት ለማነጽ፤ ለመለወጥ መንፈስ

The Theology of Poverty and the Way of Compassion

Event: ዸራቅሊጦስ (Paraclete Week) 2018 Speaker: Gash Nigussie Bulcha Theme: The Theology of Poverty and the Way of Compassion | ነገረ ድኸነትና የርኅራኄ ዘይቤ Gash

እነሆ እምነታችን| ትምህርተ መፅሐፍ ቅዱስ ክፍል 3 | የቅዱሳት መጻሕፍት ቀኖና | በማሙሻ ፈንታ | Behold Our Faith | Doctrine of Scriptures Part 3 | The Kanon of Scriptures | By Mamusha Fenta

የቅዱሳት መጻሕፍት ቀኖና (The Kanon of Scriptures) እስካሁን ባለፉት ክፍሎች እንደተማርነው መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ቃል ነው፤ ከስህተት የጸዳ ነው፤ የበላያችን ነው ብለናል። ዛሬ ደግሞ የምናነሳው

እነሆ እምነታችን | ትምህርተ መፅሐፍ ቅዱስ ክፍል 2 | የቃሉ ትክክለኛነት | በማሙሻ ፈንታ | Behold Our Faith | Doctrine of Scriptures Part 2 | The Inerrancy of Scripture | By Mamusha Fenta

የእግዚአብሔር ቃል ትክክለኛነት (እውነተኛነት) 📖 መዝ 119:41-48፣, 97-104፣ 129-136 🏷 ጥቂት አስረጂዎች:-መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የተጻፉባቸው ረቂቆች፣ ከዚያ በኋላ ደግሞ በመጡ ብዙ ሺህ ቅጂዎች፥ (የመጀመሪያዎቹ ረቂቆች)

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 116 | የዼጥሮስ ድካም በጌታ እጅ | በአብርሃም ተ/ማርያም | Matthew Teaching 116 | By Abraham T/M

መዝሙርም ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ወጡ። በዚያን ጊዜ ኢየሱስ። በዚች ሌሊት ሁላችሁ በእኔ ትሰናከላላችሁ፤ እረኛውን እመታለሁ የመንጋውም በጎች ይበተናሉ የሚል ተጽፎአልና፤ ከተነሣሁ በኋላ ግን

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 67 | ነቢይ በገዛ አገሩ… | ጋሽ ንጉሴ ቡልቻ | Matthew Teaching 67 | By Gash Niguse Bulcha

ማቴዎስ ወንጌል 13:53-58 (አማ54) ኢየሱስም እነዚህም ምሳሌዎች ከጨረሰ በኋላ ከዚያ ሄደ።ወደ ገዛ አገሩም መጥቶ እስኪገረሙ ድረስ በምኩራባቸው ያስተምራቸው ነበር፤ እንዲህም አሉ። ይህን ጥበብና ተአምራት ይህ

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 64 | የሰናፍጯ እና እርሾ ምሳሌ | Matthew Teaching 64 | By Abraham T/Mariyam

ማቴዎስ ወንጌል 13:31-33(አማ54) ሌላ ምሳሌ አቀረበላቸው እንዲህም አለ። መንግሥተ ሰማያት ሰው ወስዶ በእርሻው የዘራትን የሰናፍጭ ቅንጣት ትመስላለች፤እርስዋም ከዘር ሁሉ ታንሳለች፥ በአደገች ጊዜ ግን፥ ከአታክልቶች ትበልጣለች

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 61| የመንግሥቱ ምሥጢራት | Matthew Teaching 61 | By Mamusha Fenta

ማቴዎስ 13: 10-17(አማ 54) ደቀ መዛሙርቱም ቀርበው። ስለ ምን በምሳሌ ትነግራቸዋለህ? አሉት።እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸው። ለእናንተ የመንግሥተ ሰማያትን ምሥጢር ማወቅ ተሰጥቶአችኋል፥ለእነርሱ ግን አልተሰጣቸውም።ላለው ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 60 | የንጉሡ ቤተሰብ | በማሙሻ ፈንታ | Matthew Teaching 60 | By Mamusha Fenta

ማቴዎስ 12:46-50 (አማ 54) ገናም ለሕዝቡ ሲናገር፥ እነሆ፥ እናቱና ወንድሞቹ ሊነጋገሩት ፈልገው በውጭ ቆመው ነበር። አንዱም፦ እነሆ፥ እናትህና ወንድሞችህ ሊነጋገሩህ ፈልገው በውጭ ቆመዋል አለው። እርሱ ግን ለነገረው

የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 44 | ኢየሱስ የኃጢአተኞች ወዳጅ | በአብርሃም ተ/ማርያም Matthew Teaching 44 | Abraham T/mariam

ማቴዎስ 9:9-13 (አማ 54)ኢየሱስም ከዚያ አልፎ በመቅረጫው ተቀምጦ የነበረ ማቴዎስ የሚባል አንድ ሰው አየና፡— ተከተለኝ፡ አለው። ተነሥቶም ተከተለው። በቤቱም በማዕድ ተቀምጦ ሳለ፥ እነሆ፥ ብዙ ቀራጮችና

Order Spiritual Maturity | A Book by Mamusha Fenta


Pickup location: Lighthouse Cafe, ACLA Church, Addis Ababa, Ethiopia

Filter by Preacher

Filter by Topic

Filter by Scripture

Filter by Resource Type

Resource Type

Filter by Series

Series